Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 38:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 እኔስ ለመውደቅ ተቃርቤአለሁና፥ ቁስሌም ሁልጊዜ በፊቴ ነውና።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 በደሌን እናዘዛለሁ፤ ኀጢአቴም አውካኛለች።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 በደሌን እናዘዛለሁ፤ ኃጢአቴም አስጨንቆኛል።

参见章节 复制




መዝሙር 38:18
6 交叉引用  

በደሌንም በውስጤ በመሸሸግ ኃጢአቴን እንደ ሰው ሰውሬ እንደሆነ፥


እርሱም በሰው ፊት እየዘመረ፦ እኔ በድያለሁ፥ ቀናውንም አጣምሜአለሁ፥ የሚገባኝንም ቅጣት አልተቀበልሁም፥


ኃጢአቴን ለአንተ አስታወቅሁ፥ በደሌንም አልሸፈንሁም፥ መተላለፌን ለጌታ እነግራለሁ አልሁ፥ አንተም የኃጢአቴን ሸክም ተውህልኝ።


አቤቱ፥ እንደ ቸርነትህ መጠን ማረኝ፥ እንደ ምሕረትህም ብዛት መተላለፌን ደምስስ።


ጥፋቱን የሚሰውር አይለማም፥ የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል።


跟着我们:

广告


广告