Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 31:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ርስቴ በእጅህ ነው፥ ከጠላቶቼ እጅና ከሚያሳድዱኝ አድነኝ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 ፊትህን በአገልጋይህ ላይ አብራ፤ በምሕረትህም አድነኝ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 ወደ አገልጋይህ በፈገግታ ተመልከት፤ በዘለዓለማዊ ፍቅርህም አድነኝ።

参见章节 复制




መዝሙር 31:16
17 交叉引用  

ለእነርሱም ኪዳኑን አሰበ፥ እንደ ጽኑ ፍቅሩም ብዛት ተጸጸተ።


ተነሥ፥ አቤቱ፥ አምላኬ ሆይ፥ አድነኝ፥ አንተ የጠላቶቼን መንጋጋ መትተሃልና፥ የክፉዎችንም ጥርስ ሰብረሃልና።


እኔም በደስታዬ፦ ለዘለዓለም አልታወክም አልሁ።


የጽድቅን መሥዋዕት ሠዉ፥ በጌታም ታመኑ።


ለመዘምራን አለቃ፥ የዳዊት መዝሙር።


ነፍሴም እጅግ ታወከች፥ አንተም አቤቱ፥ እስከ መቼ ድረስ ነው?


ለመዘምራን አለቃ፥ በበገናዎች፥ የዳዊት መዝሙር።


ከአንተም አንራቅ፥ አድነን ስምህንም እንጠራለን።


በኤፍሬምና በብንያም በምናሴም ኃይልህን አንሣ እኛንም ለማዳን ና።


ለጎረቤቶቻችን መከራከርያ አደረግኸን፥ ጠላቶቻችንም ይሣለቁብናል።


ሙሴን “የምምረውን እምረዋለሁ፥ ለምራራለትም እራራለታለሁ” ብሎታልና።


ይህም አስቀድሞ ለክብር ባዘጋጃቸው በምሕረት ዕቃዎች ላይ የክብሩን ባለጠግነት እንዲገልጥ ቢሆንስ?


跟着我们:

广告


广告