Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 25:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 አቤቱ፥ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 አምላክ ሆይ፤ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 አምላክ ሆይ! እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድን!

参见章节 复制




መዝሙር 25:22
5 交叉引用  

ለኢየሩሳሌም ሰላምን ለምኑ፥ አንተንም ለሚወድዱ መረጋጋት ይሁን።


እርሱም እስራኤልን ከበደሉ ሁሉ ያድነዋል።


ከጽዮን መድኃኒትን ለእስራኤል ማን ይሰጣል? ጌታ የሕዝቡን ምርኮ በመለሰ ጊዜ፥ ያዕቆብ ደስ ይለዋል፥ እስራኤልም ሐሤት ያደርጋል።


በጭንቃቸው ሁሉ እርሱ ተጨነቀ፥ የፊቱም መልአክ አዳናቸው፤ በፍቅሩና በርኅራኄውም ተቤዣቸው፥ በቀደመውም ዘመን ሁሉ አንሥቶ ተሸከማቸው።


跟着我们:

广告


广告