መዝሙር 145:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ጌታ በቃሎቹ የታመነ ነው፥ በሥራውም ሁሉ ጻድቅ ነው፥ ጌታ የሚወድቁትን ሁሉ ይደግፋቸዋል፥ ያጎነበሱትንም ያነሣቸዋል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም14 እግዚአብሔር የሚንገዳገዱትን ሁሉ ይደግፋል፤ የወደቁትንም ሁሉ ያነሣል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 የሚንገዳገዱትን ይደግፋል፤ የወደቁትንም ያነሣቸዋል። 参见章节 |