Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 136:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 የጌቶችን ጌታ አመስግኑ፥ ፍቅሩ ለዘለዓለም ነውና፥

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 የጌቶችን ጌታ አመስግኑ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 የጌቶች ጌታ ለሆነው አምላክ ምስጋና አቅርቡ፤ ፍቅሩ ዘለዓለማዊ ነው።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 የማ​ረ​ኩን በዚያ የዝ​ማሬ ቃል ጠይ​ቀ​ው​ና​ልና፥ የወ​ሰ​ዱ​ንም፥ “የጽ​ዮ​ንን ዝማሬ ዘም​ሩ​ልን” አሉን።

参见章节 复制




መዝሙር 136:3
4 交叉引用  

ምክንያቱም ጌታ እግዚአብሔር የአማልክት አምላክ፥ የጌቶችም ጌታ፥ ታላቅ አምላክ፥ ኃያልም፥ የሚያስፈራም፥ በፍርድ የማያደላ፥ ጉቦም የማይቀበል ነው።


የተባረከና ብቻውን ገዢ የሆነ፥ የነገሥታት ንጉሥና የጌቶች ጌታ ይህን ነገር ተገቢ በሆነው በራሱ ጊዜ ይገልጠዋል።


እነዚህ በጉን ይወጋሉ፤ በጉም የጌቶች ጌታና የነገሥታት ንጉሥ ስለ ሆነ እነርሱን ድል ይነሣል፤ ከእርሱም ጋር ያሉት የተጠሩና የተመረጡ የታመኑም ደግሞ ናቸው።”


በልብሱና በጭኑም ላይ “የነገሥታት ንጉሥና የጌታዎች ጌታ” የሚል ስም ተጽፎአል።


跟着我们:

广告


广告