መዝሙር 126:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ጌታ ለኛ ታላቅ ነገርን አደረገልን፥ ደስም አለን። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 እግዚአብሔር ታላቅ ነገር አደረገልን፤ እኛም ደስ አለን። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 በእርግጥም ብዙ ታላላቅ ነገሮችን አድርጎልናል፤ እጅግም ተደስተናል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 እነሆ፥ ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው፥ የሆድም ፍሬ የእርሱ ዋጋ ነው። 参见章节 |