Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 124:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 በዚያን ጊዜ የጐርፍ ውኃ በነፍሳችን ላይ ባለፈ ነበር።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 ደራሽ ውሃም ጠራርጎ በወሰደን ነበር።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 ብርቱ ማዕበልም ባሰጠመን ነበር።”

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ወደ ጠማ​ማ​ነት የሚ​መ​ለ​ሱ​ትን ግን ዐመ​ፃን ከሚ​ሠ​ሩት ጋር እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይወ​ስ​ዳ​ቸ​ዋል። ሰላም በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ይሁን።

参见章节 复制




መዝሙር 124:5
3 交叉引用  

እስከዚህ ድረስ ድረሺ፥ አትለፊ፥ በዚህም ለትዕቢተኛው ማዕበልሽ ገደብ ይሁን አልሁ።


በውኑ እኔን አትፈሩምን? ይላል ጌታ፤ ከፊቴስ አትደነግጡምን? አልፎት እንዳይሻገር አሸዋን በዘለዓለም ትእዛዝ ለባሕር ድንበር አድርጌአለሁ፤ ሞገዱም ቢናወጥ አያሸንፍም፥ ቢጮኽም አያልፈውም።


跟着我们:

广告


广告