Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 124:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ጌታ ከእኛ ጋር ባይሆን ሰዎች በእኛ ላይ በተነሡ ጊዜ፥

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 ሰዎች በእኛ ላይ በተነሡ ጊዜ፣ እግዚአብሔር ከእኛ ጋራ ባይሆን ኖሮ፣

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 “እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ባይሆን ጠላቶቻችን ባጠቁን ጊዜ

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 ተራ​ሮች ይከ​ቧ​ታል፥ ከዛሬ ጀምሮ ለዘ​ለ​ዓ​ለም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕዝ​ቡን ይመ​ግ​ባል።

参见章节 复制




መዝሙር 124:2
8 交叉引用  

ኃይሌ እንደ ገል ደረቀ፥ በጉሮሮዬም ምላሴ ተጣጋ፥ ወደ ሞትም አፈር አወረድኸኝ።


ከልጁ ከአቤሴሎም ፊት በሸሸ ጊዜ የዳዊት መዝሙር።


አቤቱ፥ የሚያስጨንቁኝ ምንኛ በዙ! በኔ ላይ የሚቆሙት ብዙ ናቸው።


ክፉ ጻድቁን ይመለከተዋል፥ ሊገድለውም ይወድዳል።


በጠራሁህ ጊዜ ጠላቶቼ ወደ ኋላቸው ይመለሳሉ፥ አንተ አምላኬ ከእኔ ጋር እንደሆንህ እነሆ፥ አወቅሁ።


跟着我们:

广告


广告