መዝሙር 121:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 እግርህ እንዲናወጥ አይፈቅድም፥ የሚጠብቅህም አይተኛም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 እግርህ እንዲሸራተት አይፈቅድም፤ የሚጠብቅህም አይተኛም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ጠባቂህ ዘወትር ንቁ ስለ ሆነ እንድትሰናከል አያደርግህም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ኢየሩሳሌምስ እንደ ከተማ የታነጸች ናት። 参见章节 |