Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:93 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

93 በእርሱ ሕያው አድርገኸኛልና ፍርድህን ለዘለዓለም አልረሳም።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

93 በርሱ ሕያው አድርገኸኛልና፣ ትእዛዝህን ከቶ አልረሳም።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

93 በሕግህ አማካይነት በሕይወት እንድኖር ጠብቀኸኛልና ሕግህን ከቶ አልረሳም።

参见章节 复制




መዝሙር 119:93
5 交叉引用  

በድንጋጌዎችህ ደስ ይለኛል፥ ቃልህንም አልረሳም።


ነፍሴ ወደ አፈር ተጠጋች፥ እንደ ቃልህ ሕያው አድርገኝ።


ቃልህ ሕያው አድርጎኛልና ይህች በመከራዬ ደስ አሰኘችኝ።


ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ ነው፤ ሥጋስ ምንም አይጠቅምም፤ እኔ የነገርኋችሁ ቃል መንፈስ ነው፤ ሕይወትም ነው።


ዳግመኛ የተወለዳችሁት በሕያውና ጸንቶ በሚኖር በእግዚአብሔር ቃል አማካይነት ከማይጠፋ ዘር እንጂ፤ ከሚጠፋ ዘር አይደለም።


跟着我们:

广告


广告