መዝሙር 119:83 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)83 በጢስ ውስጥ እንዳለ አቁማዳ ሆኛለሁና፥ ሥርዓትህን ግን አልረሳሁም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም83 ጢስ የጠጣ የወይን አቍማዳ ብመስልም፣ ሥርዐትህን አልረሳሁም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም83 ጢስ በሚጤስበት ቤት ተሰቅሎ እንደ ተጨማደደ የወይን ጠጅ አቊማዳ ከጥቅም ውጪ ሆኜአለሁ፤ ይህም ሁሉ ሆኖ ሕግህን አልረሳሁም። 参见章节 |