Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:77 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

77 ሕግህ ተድላዬ ናትና ቸርነትህ ትምጣልኝ፥ በሕይወትም ልኑር።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

77 ሕግህ ደስታዬ ነውና፣ በሕይወት እኖር ዘንድ ቸርነትህ ትምጣልኝ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

77 በሕግህ ደስ ስለሚለኝ ሕያው ሆኜ ለመኖር እችል ዘንድ ርኅራኄ አድርግልኝ።

参见章节 复制




መዝሙር 119:77
11 交叉引用  

ነገር ግን በጌታ ሕግ ደስ የሚለው፥ ሕጉንም በቀንና በሌሊት የሚያስብ።


በድንጋጌዎችህ ደስ ይለኛል፥ ቃልህንም አልረሳም።


ለአገስልጋይህ መልካም አድርግለት፤ ሕያው እንድሆን፥ ቃልህንም እንድጠብቅ።


አቤቱ፥ ማዳንህን ናፈቅሁ፥ ሕግህም ተድላዬ ነው።


ሕግህም ተድላዬ ነው፥ ደንቦችህም አማካሪዎቼ ናቸው።


አቤቱ፥ እንደ ቃልህ፥ ምሕረትህና መድኃኒትህ ይምጡልኝ።


እጅግም በወደድኋቸው በትእዛዛትህ ደስ ይለኛል።


跟着我们:

广告


广告