Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:60 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

60 ትእዛዝህን ለመጠበቅ ጨከንሁ አልዘገየሁምም።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

60 ትእዛዝህን ለመጠበቅ፣ ቸኰልሁ፤ አልዘገየሁምም።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

60 ያለ ማመንታት ትእዛዞችህን ለመፈጸም እተጋለሁ።

参见章节 复制




መዝሙር 119:60
7 交叉引用  

አብርሃምም ወደ ድንኳን ወደ ሣራ ዘንድ ፈጥኖ ገባና፦ “ሦስት መስፈሪያ የተሰለቀ ዱቄት ፈጥነሽ አዘጋጂ፥ ለውሺውም፥ እንጎቻም አድርጊ” አላት።


ቀኑ ምን እንደሚያመጣ አታውቅምና ነገ በሚሆነው አትመካ።


አንተ በምትሄድበት በሲኦል ሥራና አሳብ እውቀትና ጥበብ አይገኙምና እጅህ ለማድረግ የምታገኘውን ሁሉ እንደ ኃይልህ አድርግ።


አንዳንድ ጊዜ የጌታ መልአክ ወደ መጠመቂያይቱ ወርዶ ውሃውን ያናውጥ ነበርና፤ እንግዲህ ከውሃው መናወጥ በኋላ በመጀመሪያ የገባ ከማናቸው ካለበት ደዌ ይፈወስ ይሆን ነበር።


በአሕዛብ መካከል ወንጌሉን እንድሰብክ፥ ልጁን በእኔ ሊገልጥ በወደደ ጊዜ፥ ወዲያው ከሥጋና ከደም ጋር አልተማከርሁም፤


跟着我们:

广告


广告