Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:44 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

44 ለዘለዓለም ዓለም ሁልጊዜ ሕግህን እጠብቃለሁ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

44 ከዘላለም እስከ ዘላለም፣ ሕግህን ዘወትር እጠብቃለሁ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

44 ሕግህን ባለማቋረጥ ለዘለዓለም እስከ ዘለዓለም እፈጽማለሁ።

参见章节 复制




መዝሙር 119:44
5 交叉引用  

ለዘለዓለም ለፍጻሜውም ትእዛዝህን አደርግ ዘንድ ልቤን አዘነበልሁ።


አቤቱ፥ በሌሊት ስምህን አሰብሁ፥ ሕግህንም ጠበቅሁ።


ዐመፀኛው ወደ ፊት ያምፅ፤ ርኩሱም ወደ ፊት ይርከስ፤ ጻድቁም ወደ ፊት ጽድቅ ያድርግ፤ ቅዱሱም ወደ ፊት ይቀደስ፤” አለ።


ስለዚህ በእግዚአብሔር ዙፋን ፊት ይቆማሉ፤ ሌሊትና ቀንም በመቅደሱ ውስጥ ያመልኩታል፤ በዙፋኑም ላይ የተቀመጠው ድንኳኑን በእነርሱ ላይ ይዘረጋል።


跟着我们:

广告


广告