Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 ሕግህም ተድላዬ ነው፥ ደንቦችህም አማካሪዎቼ ናቸው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24 ምስክርነትህ ለእኔ ደስታዬ ነው፤ መካሪዬም ነው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

24 ትእዛዞችህ ያስደስቱኛል፤ መካሪዎቼም እነርሱ ናቸው።

参见章节 复制




መዝሙር 119:24
16 交叉引用  

ሁሉንስ በሚችል አምላክ ደስ ይለዋልን? እግዚአብሔርንስ ሁልጊዜ ይጠራልን?


መከራና ችግር አገኙኝ፥ ትእዛዛትህ ግን ተድላዬ ናቸው።


በድንጋጌዎችህ ደስ ይለኛል፥ ቃልህንም አልረሳም።


ብዙ ምርኮ እንዳገኘ በቃልህ ደስ አለኝ።


ሕግህ ተድላዬ ናትና ቸርነትህ ትምጣልኝ፥ በሕይወትም ልኑር።


ሕግህ ተድላዬ ባይሆን፥ ቀድሞ በጉስቁልናዬ በጠፋሁ ነበር።


ከወርቅና ከክቡር ዕንቁ ይልቅ ይወደዳል፥ ከማርና ከማር ወለላም ይጣፍጣል።


ወደ ሕጉና ወደ ምስክር ቃሉ ሂዱ! እነርሱም እንዲህ ያለውን ቃል ባይናገሩ የንጋት ብርሃን አይበራላቸውም።


እንዲሰሙኝስ ለማን እናገራለሁ? ለማንስ አስጠነቅቃለሁ? እነሆ፥ ጆሮአቸው ያልተገረዘ ነው፥ መስማትም አይችሉም፤ እነሆ፥ የጌታ ቃል ለስድብ ሆኖባቸዋል፥ ደስም አያሰኛቸውም።


የክርስቶስ ቃል በሙላት በእናንተ ይኑር፤ በጥበብ ሁሉ እርስ በርሳችሁ ተማማሩ፤ ተመካከሩም፤ በመዝሙርና በውዳሴ በመንፈሳዊም ዝማሬ በልባችሁ በማመስገን ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤


የዚህ ሕግ መጽሐፍ ከአንደበትህ አይለይ፥ ነገር ግን በእርሱ ውስጥ የተጻፈውን ሁሉ እንድትጠብቅና እንድታደርገው በቀንም በሌሊትም አሰላስለው፤ የዚያን ጊዜም መንገድህ ይቃናልሃል ይከናወንልሃልም።


跟着我们:

广告


广告