Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:171 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

171 ሥርዓትህን አስተምረኸኛልና ከንፈሮቼ ምስጋናን አወጡ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

171 ሥርዐትህን አስተምረኸኛልና፣ ከንፈሮቼ ምስጋናን አፈለቁ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

171 ሕግህን ስለምታስተምረኝ ዘወትር አመሰግንሃለሁ።

参见章节 复制




መዝሙር 119:171
6 交叉引用  

አቤቱ፥ ትክክለኛ ፍርድህን ስማር በቅን ልብ አመሰግንሃለሁ።


ምስጋናን የሚሠዋ ያከብረኛል፥ የእግዚአብሔርን ማዳን ለእርሱ የማሳይበት መንገድ ከዚያ አለ።


ለሕግ ተላላፎች መንገድህን አስተምራለሁ፥ ኃጢአተኞችም ወደ አንተ ይመለሳሉ።


አምላኬ፥ ከታናሽነቴ ጀምረህ አስተማርኸኝ፥ እስከ ዛሬም ተኣምራትህን እነግራለሁ።


ለክፉ ሰው ጉድጓድ እስኪቈፈር ድረስ ከአስከፊ ዘመናት ይወገድ ዘንድ፥ አቤቱ፥ አንተ የገሠጽኸው ሕግህንም ያስተማርኸው ሰው ብፁዕ ነው።


跟着我们:

广告


广告