Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:162 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

162 ብዙ ምርኮ እንዳገኘ በቃልህ ደስ አለኝ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

162 ትልቅ ምርኮ እንዳገኘ ሰው፣ በቃልህ ደስ አለኝ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

162 ብዙ ምርኮ አግኝቶ እንደሚደሰት ሰው በተስፋ ቃልህ እጅግ ደስ ይለኛል።

参见章节 复制




መዝሙር 119:162
7 交叉引用  

የልቤ ደስታ ነውና ምስክርህን ለዘለዓለም ወረስሁ።


በብልጽግና እንደሚደሰቱ ሁሉ በሕጎችህ መንገድ ደስ አለኝ።


ከአእላፋት ወርቅና ብር ይልቅ የአፍህ ሕግ ይሻለኛል። ዮድ።


ከዕቡያን ጋር ምርኮ ከመካፈል ከትሑታን ጋር በተዋረደ መንፈስ መሆን ይሻላል።


ምድያም ድል በተመታ ጊዜ እንደ ሆነው፤ የከበዳቸውን ቀንበር፤ በትከሻቸው ላይ የነበረውን በትር፤ የተጨቈኑበትንም ዘንግ ሰብረህላቸዋል።


ቃላትህ ተገኝተዋል እኔም በልቼአቸዋለሁ፤ አቤቱ! የሠራዊት አምላክ ጌታ ሆይ! በስምህ ተጠርቻለሁና ቃላትህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆኑኝ።


ዳዊትን ወደ ታች መርቶ ባደረሰው ጊዜም፥ እነሆ ወራሪዎቹ ከፍልስጥኤማውያንና ከይሁዳ ምድር ከወሰዱት ታላቅ ምርኮ የተነሣ በየቦታው ተበታትነው ይበሉ፥ ይጠጡና ይዘፍኑ፥ ይጨፍሩም ነበር።


跟着我们:

广告


广告