መዝሙር 119:159 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)159 ትእዛዝህን እንደ ወደድሁ ተመልከት፥ አቤቱ፥ በምሕረትህ ሕያው አድርገኝ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም159 መመሪያህን እንዴት እንደምወድድ ተመልከት፤ እግዚአብሔር ሆይ፤ እንደ ምሕረትህ ሕያው አድርገኝ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም159 እግዚአብሔር ሆይ! ትእዛዞችህን እንደምወድ ተመልከት፤ ስለዚህ በዘለዓለማዊ ፍቅርህ በሕይወት አኑረኝ! 参见章节 |