Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:158 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

158 ቃልህን አልጠበቁምና ሰነፎችን አይቼ አዘንሁ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

158 ቃልህን አይጠብቁምና፣ ከዳተኞችን አይቼ አርቃቸዋለሁ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

158 ቃልህን ስለማይጠብቁ፥ ከሐዲዎችን አይቼ ተጸየፍኳቸው።

参见章节 复制




መዝሙር 119:158
5 交叉引用  

ሕግህን አልጠበቅሁምና የውኃ ፈሳሽ ከዐይኖቼ ፈሰሰ።


ሕግህን ከተዉ ከኃጢአተኞች የተነሣ ኀዘን ያዘኝ።


አቤቱ፥ የሚጠሉህን እኔ የጠላሁ አይደለሁምን? በአንተ ላይ የሚነሡትንም አልናቅሁምን?


ጌታም እንዲህ አለው፦ በከተማይቱ መካከል፥ በኢየሩሳሌም መካከል እለፍ፥ በመካከልዋም ስለ ተሠራው ርኩሰት ሁሉ በሚተክዙና በሚያለቅሱ ሰዎች ግምባር ላይ ምልክትን አድርግ።


ስለ ልባቸውም ድንዛዜ አዝኖ፥ ዙሪያውን በቁጣ ተመለከተና ሰውየውን፦ “እጅህን ዘርጋ፤” አለው። እርሱም ዘረጋ፤ እጁም ዳነች።


跟着我们:

广告


广告