Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:155 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

155 መድኃኒት ከኀጥኣን ሩቅ ነው፥ ሥርዓትህን አልፈለጉምና።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

155 ሥርዐትህን ስለማይሹ፣ ድነት ከክፉዎች የራቀ ነው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

155 ሕግህን ስለማይፈልጉ ክፉዎች የመዳን ተስፋ የላቸውም።

参见章节 复制




መዝሙር 119:155
11 交叉引用  

ልጆቹም ከደኅንነት ርቀዋል፥ በበርም ውስጥ ተረግጠዋል፥ የሚደርስላቸውም የለም።


ክፉ በትዕቢቱ ጌታን አይፈልገውም፥ በሐሳቡ በሙሉ እግዚአብሔር የለም።


ከንጹሕ ጋር ንጹሕ ሆነህ ትገኛለህ፥ ከጠማማም ጋር ብልህ ሆነህ ትገኛለህ።


የዕውቀት መጀመሪያ ጌታን መፍራት ነው፥ ሞኞች ግን ጥበብንና ተግሣጽን ይንቃሉ።


እናንተ ከጽድቅ የራቃችሁ እልከኞች፥ ስሙኝ፤


የከንፈሮችን ፍሬ እፈጥራለሁ፤ በሩቅም በቅርብም ላለው ሰላም ሰላም ይሁን፥ እፈውሰውማለሁ፥ ይላል ጌታ።


ሁላችን እንደ ድቦች እንጮኻለን፤ እንደ ርግብ በመቃተት እንጮኻለን፤ ፍትህን በተስፋ እንጠባበቅ ነበር እርሱ ግን የለም፤ መዳንም ከእኛ ዘንድ ርቆአል።


እርሱም እየጮኸ ‘አብርሃም አባት ሆይ! ማረኝ፤ በዚህ ነበልባል እሠቃያለሁና የጣቱን ጫፍ በውሃ ነክሮ ምላሴን እንዲያበርድልኝ አልዓዛርን ላክልኝ፤’ አለ።


የሚያስተውል የለም፤ እግዚአብሔርን የሚፈልግ የለም፤


跟着我们:

广告


广告