Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:148 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

148 ቃልህን አስብ ዘንድ ዐይኖቼ ለመማለድ ቀደሙ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

148 ቃልህን አሰላስል ዘንድ፣ ዐይኔ ሌሊቱን ሙሉ ሳይከደን ያድራል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

148 ቃልህን በማሰላሰል ለማጥናት ሌሊቱን ሙሉ እነቃለሁ።

参见章节 复制




መዝሙር 119:148
7 交叉引用  

ደንቦችህን አሰላስላለሁ፥ መንገዶችህንም እመለከታለሁ።


ስለ ጽድቅህ ፍርድ፥ በእኩለ ሌሊት አመሰግንህ ዘንድ እነሣለሁ።


በኤዶምያስ ምድረ በዳ በነበረ ጊዜ፥ የዳዊት መዝሙር።


ነፍሴ በቅቤና በስብ እንደሚጠግቡ ትጠግባለች፥ ከንፈሮቼም ስምህን በደስታ ያመሰግናሉ።


ቆፍ። ተነሺ፥ በሌሊት በመጀመሪያ ክፍል ጩኺ፥ በጌታም ፊት ልብሽን እንደ ውኃ አፍስሺ፥ በጐዳና ሁሉ ራስ ላይ በራብ ስለ ደከሙ ስለ ሕፃናትሽ ነፍስ እጆችሽን ወደ እርሱ አንሺ።


በነዚህም ወራት ሊጸልይ ወደ ተራራ ወጣ፤ ሌሊቱንም በሙሉ ወደ እግዚአብሔር ሲጸልይ አደረ።


跟着我们:

广告


广告