Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:143 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

143 መከራና ችግር አገኙኝ፥ ትእዛዛትህ ግን ተድላዬ ናቸው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

143 መከራና ሥቃይ ደርሶብኛል፤ ነገር ግን ትእዛዝህ ደስታዬ ነው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

143 ብዙ ችግርና ጭንቀት ደርሶብኛል፤ ትእዛዞችህ ግን ደስታን ይሰጡኛል።

参见章节 复制




መዝሙር 119:143
11 交叉引用  

ከተናገራቸው ትእዛዛት አልኮበለልኩም፥ የአፉን ቃል በልቤ ደብቄአለሁ።


የሞት ገመዶች ወጠሩኝ፥ የሲኦልም ሕማም አገኘኝ፥ ጭንቀትንና መከራን አገኘሁ።


እጅግ ተቸገርሁ፥ አቤቱ፥ እንደ ቃልህ ሕያው አድርገኝ።


በድንጋጌዎችህ ደስ ይለኛል፥ ቃልህንም አልረሳም።


እጅግም በወደድኋቸው በትእዛዛትህ ደስ ይለኛል።


ሕግህ ተድላዬ ናትና ቸርነትህ ትምጣልኝ፥ በሕይወትም ልኑር።


የዕርገት መዝሙር። አቤቱ፥ አንተን ከጥልቅ ጠራሁህ።


ኢየሱስም እንዲህ አላቸው “የእኔስ መብል የላከኝን ፈቃድ ማድረግ፥ ሥራውንም መፈጸም ነው።


跟着我们:

广告


广告