መዝሙር 119:132 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)132 ስምህን ለሚወድዱ እንደምታደርገው ፍርድ፥ ወደ እኔ ተመልከት ማረኝም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም132 ስምህን ለሚወድዱ ማድረግ ልማድህ እንደ ሆነ ሁሉ፣ ወደ እኔ ተመልሰህ ምሕረት አድርግልኝ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም132 ወደ እኔ ተመለስ፤ ለሚወዱህ ሁሉ እንደምታደርገውም ምሕረት አድርግልኝ። 参见章节 |