Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:123 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

123 ዐይኖቼ ለማዳንህ፥ ለጽድቅህም ቃል ፈዘዙ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

123 ዐይኖቼ ማዳንህን፣ የጽድቅ ቃልህን በመጠባበቅ ደከሙ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

123 አዳኝነትህንና እውነተኛ ቃል ኪዳንህን በመጠባበቅ ዐይኖቼ ደከሙ።

参见章节 复制




መዝሙር 119:123
6 交叉引用  

አቤቱ፥ እንደ ቃልህ፥ ምሕረትህና መድኃኒትህ ይምጡልኝ።


ማለዳን ከሚጠብቁ የሌሊት ጠባቂዎች ይልቅ፥ ነፍሴ ጌታን ትጠብቃለች፥ ማለዳን ከሚጠብቁ ጠባቂዎች ይልቅ።


አቤቱ፥ ፈጥነህ ስማኝ፥ መንፈሴ ዛለ፥ ፊትህን ከኔ አትሰውር፥ ወደ ጉድጓድም እንደሚወርዱ እንዳልሆን።


በጥልቅ ረግረግ ጠለቅሁ መቆሚያም የለኝም። ወደ ጥልቅ ባሕር ገባሁ ማዕበልም አሰጠመኝ።


ፌ። ዓይናችን ወደ ከንቱ ረዳታችን ገና ሲመለከት ጠፍቶአል፥ በመቆየታችን ማዳን የማይቻለውን ሕዝብ ጠብቀናል።


跟着我们:

广告


广告