Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:114 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

114 አንተ ረዳቴና መጠጊያዬ ነህ፥ በቃልህም ተማመንሁ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

114 አንተ መጠጊያዬና ጋሻዬ ነህ፤ ቃልህን በተስፋ እጠብቃለሁ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

114 አንተ ጋሻዬና መሸሸጊያዬ ነህ፤ በቃልህ ተስፋ አደርጋለሁ።

参见章节 复制




መዝሙር 119:114
10 交叉引用  

በፍርድህም ታምኛለሁና የእውነትን ቃል ከአፌ ፈጽመህ አታርቅ።


በቃልህ ታምኛለሁና የሚፈሩህ እኔን አይተው ደስ ይላቸዋል።


ነፍሴ መድኃኒትህን ናፈቀች፥ በቃልህም ታመንሁ።


ብዙ ሰዎች ነፍሴን፦ አምላክሽ አያድንሽም አልዋት።


አንተ ግን፥ አቤቱ፥ ጋሻዬ ነህ፥ ክብሬና ራሴንም ቀና የምታደርገው አንተ ነህ።


አንተ ለእኔ መሸሸጊያዬ ነህ፥ ከጭንቅ ትጠብቀኛለህ፥ ከከበቡኝ ታድነኝ ዘንድ ደስታዬ ነህ።


ከአእላፍ ይልቅ በአደባባዮችህ አንዲት ቀን ትሻላለች፥ በክፉዎች ድንኳኖች ከመቀመጥ ይልቅ፥ በእግዚአብሔር ቤት ደጃፍ ላይ መቅረትን መረጥሁ።


ሰውም ከነፋስ እንደ መሸሸጊያ ከዐውሎ ነፋስም እንደ መጠጊያ፥ በጥም ቦታም እንደ ወንዝ ፈሳሽ፥ በበረሃም አገር እንደ ትልቅ ቋጥኝ ጥላ ይሆናል።


跟着我们:

广告


广告