መዝሙር 118:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በኃያላን ከመታመን ይልቅ በጌታ መጠለል ይሻላል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 በገዦች ተስፋ ከማድረግ ይልቅ፣ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 በመሪዎች ከመመካት ይልቅ፥ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ጐልማሳ መንገዱን በምን ያቀናል? ቃልህን በመጠበቅ ነው። 参见章节 |