Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 118:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 በሰው ከመታመን ይልቅ በጌታ መጠለል ይሻላል።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ሰውን መከታ ከማድረግ ይልቅ፣ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 በሰው ከመመካት ይልቅ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ሥር​ዐ​ት​ህ​ንም እጠ​ብ​ቃ​ለሁ፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለም አት​ጣ​ለኝ።

参见章节 复制




መዝሙር 118:8
6 交叉引用  

እርሱም፦ “የምሰጥህ ምንድነው?” አለ። ያዕቆብም አለው፦ “ምንም አትስጠኝ፥ ይህንም ነገር ብታደርግልኝ እንደገና በጎችህን አበላለሁ እጠብቃለሁም።


ማዳን በማይችሉ በአለቆች፥ በሰው ልጅ፥ አትታመኑ።


አዲስ ዝማሬን ለአምላካችን ምስጋና በአፌ ጨመረ፥ ብዙዎች ያያሉ ይፈሩማል፥ በጌታም ይታመናሉ።


跟着我们:

广告


广告