መዝሙር 118:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 መክበቡንስ ከበቡኝ፥ በጌታ ስም አጠፋኋቸው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 መክበቡንስ በየአቅጣጫው ከበቡኝ፤ ነገር ግን በእግዚአብሔር ስም አስወግዳቸዋለሁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ከየአቅጣጫው በዙሪያዬ ነበሩ፤ ነገር ግን በእግዚአብሔር ኀይል ደመሰስኳቸው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 አንተን እንዳልበድል፥ ቃልህን በልቤ ሰወርሁ። 参见章节 |