Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 115:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 እናንተ ሰማይንና ምድርን በሠራ ጌታ የተባረካችሁ ሁኑ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 ሰማይንና ምድርን በፈጠረ፣ በእግዚአብሔር የተባረካችሁ ሁኑ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 ሰማይንና ምድርን የፈጠረ እግዚአብሔር ይባርካችሁ!

参见章节 复制




መዝሙር 115:15
13 交叉引用  

በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ።


እንዲህም ሲል ባረከውም፦ አብራም ለልዑል እግዚአብሔር የተባረከ ነው፥ ሰማይንና ምድርን ለሚገዛ፥


ረዳቴ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከጌታ ዘንድ ነው።


ረድኤታችን ሰማይንና ምድርን በሠራ በጌታ ስም ነው።


ሰማይንና ምድርን የሠራ ጌታ ከጽዮን ይባርክህ።


ተነሥ፥ አቤቱ፥ አምላኬ ሆይ፥ አድነኝ፥ አንተ የጠላቶቼን መንጋጋ መትተሃልና፥ የክፉዎችንም ጥርስ ሰብረሃልና።


የአሕዛብ አማልክት ሁሉ ጣዖቶች ናቸውና፥ ጌታ ግን ሰማያትን ሠራ።


እንዲህም አሉ “እናንተ ሰዎች! ይህን ስለምን ታደርጋላችሁ? እኛ ደግሞ እንደ እናንተ የምንሰማ ሰዎች ነን፤ ከዚህም ከንቱ ነገር ሰማይንና ምድርን ባሕርንም በእርነርሱም ያለውን ሁሉ ወደ ፈጠረ ወደ ሕያው እግዚአብሔር ትመለሱ ዘንድ ወንጌልን እንሰብካለን።


ክፉን በክፉ ወይም ስድብን በስድብ ፈንታ አትመልሱ፤ በዚህ ፈንታ ባርኩ፤ ምክንያቱም በረከትን ልትወርሱ ተጠርታችኋል።


በታላቅ ድምፅም “የፍርዱ ሰዓት ደርሶአልና እግዚአብሔርን ፍሩ፤ ክብርንም ስጡት፤ ሰማይንና ምድርንም ባሕርንም የውሃንም ምንጮች ለሠራው ስገዱለት፤” አለ።


跟着我们:

广告


广告