Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 11:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 መሠረቶቹ ከፈረሱ፥ ጻድቅ ምን ማድረግ ይችላል?

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 መሠረቱ ከተናደ፣ ጻድቅ ምን ማድረግ ይችላል?”

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 መሠረቶች ሲፈርሱ ጻድቅ ሰው ምን ማድረግ ይችላል?

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 የሽ​ን​ገ​ላን ከን​ፈ​ሮች ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያጠ​ፋ​ቸ​ዋል፥ ታላቅ ነገ​ርን የም​ት​ና​ገ​ረ​ው​ንም ምላስ፤

参见章节 复制




መዝሙር 11:3
15 交叉引用  

ጻድቅ ግን መንገዱን ያጠነክራል፥ እጁም ንጹሕ የሆነ ሰው ኃይልን እየጨመረ ይሄዳል።


“በወሰንኩት ጊዜ እኔ በቅን እፈርዳለሁ።”


አያውቁም፥ አያስተውሉም፥ በጨለማ ውስጥ ይመላለሳሉ፥ የምድር መሠረቶች ሁሉ ተናወጡ።


ከዱሮ ዘመን የፈረሱት ስፍራዎች ይሠራሉ፥ የብዙ ትውልድም መሠረት ይታነጻል፤ አንተም፦ ሰባራውን ጠጋኝ፥ የአውራ መንገድ አዳሽ ትባላለህ።


ሆኖም የእግዚአብሔር ጠንካራ መሠረት የቆመው፦ “ጌታ የራሱ የሆኑትን ያውቃል፤” እንዲሁም “የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ከዐመፅ ይራቅ፤” የሚለውን ማኅተም ታትሞ ነው።


跟着我们:

广告


广告