መዝሙር 108:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 በጥቃታችን ድረስልን፥ የሰውም ማዳን ከንቱ ነው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም13 በእግዚአብሔር ክንደ ብርቱ እንሆናለን፤ ጠላቶቻችንን የሚረጋግጥልን እርሱ ነውና። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ እናሸንፋለን፤ እርሱ ጠላቶቻችንን ያዋርዳቸዋል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ልጆቹም ይጥፉ፤ በአንዲት ትውልድ ስሙ ትጥፋ። 参见章节 |