Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 107:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

29 ዐውሎ ነፋሱን አስቆመ፥ ሞገዱም ጸጥ አለ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

29 ዐውሎ ነፋሱን ጸጥ አደረገ፤ የባሕሩም ሞገድ ረጭ አለ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

29 ዐውሎ ነፋሱንና ማዕበሉን ጸጥ አደረገ።

参见章节 复制




መዝሙር 107:29
7 交叉引用  

በጉልበትህ ተራሮችን አጸናሃቸው፥ በኃይልም ታጥቀሃል።


የባሕሩን ማጓራት፥ የሞገድንም ጩኸት፥ የአሕዛብንም ማጉረምረም ዝም ታሰኛለህ።


አቤቱ የሠራዊት አምላክ፥ እንደ አንተ ያለ ማን ነው? አቤቱ፥ አንተ ብርቱ ነህ፥ እውነትህም ይከብብሃል።


ዮናስንም አንሥተው ወደ ባሕሩ ጣሉት፤ ባሕሩም መናወጡን አቆመ።


እርሱም “እናንተ እምነት የጎደላችሁ! ለምን ትፈራላችሁ?” አላቸው፤ ከዚህ በኋላ ተነሥቶ ነፋሱንና ባሕሩን ገሠጸው፤ ታላቅ ጸጥታም ሆነ።


跟着我们:

广告


广告