Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 106:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ሣርም በሚበላ በበሬ ምሳሌ ክብራቸውን ለወጡ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ክብራቸው የሆነውንም ሣር በሚበላ፣ በበሬ ምስል ለወጡ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 የእግዚአብሔርንም ክብር ሣር በሚበላ እንስሳ ምስል ለወጡ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ቃሉን ልኮ ፈወ​ሳ​ቸው፥ ከጥ​ፋ​ታ​ቸ​ውም አዳ​ና​ቸው።

参见章节 复制




መዝሙር 106:20
6 交叉引用  

በስምህ ቀኑን ሁሉ ደስ ይላቸዋል፥ በጽድቅህም ከፍ ከፍ ይላሉ፥


ከእጃቸው ተቀብሎ በቅርጽ መሥሪያ ቀረጸው፥ ቀልጦ የተሠራ ጥጃ አደረገው፤ እርሱም፦ “እስራኤል ሆይ፥ እነዚህ ከግብጽ ምድር ያወጡህ አማልክትህ ናቸው” አላቸው።


በውኑ አማልክት ያልሆኑትን አማልክቱን የለወጣቸው አንድ ሕዝብ አለን? ነገር ግን ሕዝቤ ክብሩን በማይረባ ነገር ለወጠ።


跟着我们:

广告


广告