መዝሙር 105:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 ውኃቸውን ወደ ደም ለወጠ፥ ዓሦቻቸውንም ገደለ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም29 ውሃቸውን ወደ ደም ለወጠ፤ ዓሦቻቸውንም ፈጀ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 የወንዞቻቸውንም ውሃ ወደ ደም ለወጠ፤ ዓሣዎቻቸውንም ሁሉ ገደለ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 በሥራቸውም አነሣሱት ቸነፈርም በላያቸው በዛ። 参见章节 |