መዝሙር 105:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ጨለማን ላከ፥ ጨለመባቸውም፥ በቃሉም ዐመፁ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ጨለማን ልኮ ምድሪቱን ጽልመት አለበሰ፤ እነርሱም በቃሉ ላይ ማመፅን ተዉ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 እግዚአብሔር በአገሩ ላይ ጨለማ እንዲሆን አደረገ፤ ይሁን እንጂ ግብጻውያን ትእዛዞቹን አልፈጸሙም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 በብዔል ፌጎርም ዐለቁ፥ የሞተ መሥዋዕትንም በሉ፤ 参见章节 |