Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 6:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 አለቃና አዛዥ ገዢም ሳይኖራት

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 አዛዥ የለውም፤ አለቃም ሆነ ገዥ የለውም፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 ጒንዳኖች መሪ፥ አለቃ፥ ወይም ገዢ የላቸውም፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 ጌታ ሳይኖረው፥ መሰማርያ ሳይኖረው፥ የሚያሠራውም ሳይኖረው፥

参见章节 复制




ምሳሌ 6:7
5 交叉引用  

በዋሾቻቸው ውስጥ ተጋድመው፥ በጫካም ውስጥ አድብተው ሳሉ፥ ለአንበሳይቱ አደን ታድናለህን? የልጆችዋንስ ነፍስ ታጠግብ ዘንድ ትችላለህን?


አንበጣዎች ንጉሥ የላቸውም፥ ሁላቸውም ግን በመልካም ሥርዓት ይሄዳሉ።


መብሏን በበጋ ታሰናዳለች፥ መኖዋንም በመከር ትሰበስባለች።


跟着我们:

广告


广告