ምሳሌ 6:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 ቁስልንና ውርደትን ያገኛል፥ ስድቡም አይደመሰስም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም33 መደብደብና ውርደት ዕጣው ነው፤ ኀፍረቱም ከቶ አይወገድም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 ውርደትና ድብደባ ይደርስበታል፤ ሁልጊዜም እንደ ተዋረደ ይኖራል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 ቍስልንና ውርደትን ያገኛል፥ ስድቡም ለዘለዓለም አይደመሰስም። 参见章节 |