Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 6:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 በፍም ላይ የሚሄድ እግሮቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 አንድ ሰው እግሮቹ ሳይቃጠሉ፣ በፍም ላይ መሄድ ይችላልን?

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 እግሩስ ሳይቃጠል ፍም ረግጦ ለመሄድ የሚችል ሰው አለን?

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 ወይም በፍም ላይ የሚሄድ፥ እግሮቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?

参见章节 复制




ምሳሌ 6:28
2 交叉引用  

በጉያው እሳትን የሚታቀፍ፥ ልብሶቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?


ወደ ሰው ሚስት የሚገባም እንዲሁ ነው፥ የሚነካትም ሁሉ ሳይቀጣ አይቀርም።


跟着我们:

广告


广告