ምሳሌ 6:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ውበትዋን በልብህ አትመኘው፥ በዐይኖችዋም አትማረክ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ውበቷን በልብህ አትመኝ፤ በዐይኗም አትጠመድ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 ቊንጅናዋን አትመኝ፤ በዐይንዋ ጥቅሻ አትማረክ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 ውበቷ ድል አይንሣህ። በዐይኖችዋ አትጠመድ፥ በቅንድቧም አትማረክ። 参见章节 |