Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 4:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ከዓይንህ አታርቃቸው፥ በልብህም ውስጥ ጠብቃቸው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 ከእይታህ አታርቀው፤ በልብህም ጠብቀው፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

21 ከዐይንህ አታርቃቸው፤ በልብህም ውስጥ ጠብቃቸው።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ምንጮችህ እንዳይደርቁ፥ በልብህ ጠብቃቸው።

参见章节 复制




ምሳሌ 4:21
10 交叉引用  

በዚያን ጊዜ እንዲህ አልሁ፦ “እነሆ፥ መጣሁ፥ ስለ እኔ በመጽሐፍ ራስ ተጽፎአል፥


ልጄ ሆይ፥ ቃሌን ብትቀበል፥ ትእዛዜንም በአንተ ዘንድ ሸሽገህ ብትይዛት፥


እነርሱን በውስጥህ ብትጠብቅ፥ በከንፈሮችህም ላይ የተዘጋጁ ቢሆኑ፥ አስደሳች ነገር ይሆንልሃልና።


ልጄ ሆይ፥ ሕጌን አትርሳ፥ ልብህም ትእዛዛቴን ይጠብቅ።


ልጄ ሆይ፥ እነዚህ ከዐይኖችህ አይራቁ፥ መልካም ጥበብንና ጥንቃቄን ጠብቅ።


ደግነትና እውነት አይተዉህ፥ በአንገትህ ላይ እሰራቸው፥ በልብህ ጽላት ጻፋቸው።


ሁልጊዜም በልብህ አኑራቸው፥ በአንገትህም እሰራቸው።


በጣቶችህ እሰራቸው፥ በልብህ ጽላት ጻፋቸው።


“ብቻ አስተውል፥ ነፍስህንም በትጋት ጠብቅ፤ ዐይኖችህ ያዩትን ነገር እንዳትረሳ፥ በሕይወትህም ዘመን ሁሉ ከልብህ እንዳይለይ፥ ለልጆችህም ለልጅ ልጆችህም አሳውቃቸው።


跟着我们:

广告


广告