ምሳሌ 4:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 መልካም ትምህርትን እሰጣችኋለሁና፥ ሕጌን አትተዉ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 በጎ ትምህርት እሰጣችኋለሁ፤ ስለዚህ ትምህርቴን አትተዉ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 እኔ የማስተምራችሁ ትምህርት መልካም ስለ ሆነ ቸል አትበሉት። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 መልካም ስጦታን እሰጣችኋለሁና፥ ሕጌን አትተዉ። 参见章节 |