ምሳሌ 4:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 በሄድህ ጊዜ እርምጃህ አይታገድም፥ ብትሮጥም አትሰናከልም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ስትሄድ ርምጃህ አይሰናከልም፤ ስትሮጥም አትደናቀፍም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 በጥበብ ብትራመድ እርምጃህ አይታገድም፤ ብትሮጥም አትሰናከልም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ብትሄድ ፍለጋህ አይጠፋም፤ በሮጥህም ጊዜ አትሰናከልም። 参见章节 |