Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 31:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 ማትረፍዋን ታስተውላለች፥ መብራትዋ በሌሊት አይጠፋም።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 ሥራዋ ትርፋማ መሆኑን ታስተውላለች፤ በሌሊትም መብራቷ አይጠፋም።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 የምትሠራው ሁሉ ዋጋ እንዳለው ታውቃለች፤ ማታም ስትሠራ ስለምታመሽ መብራትዋ አይጠፋም፤

参见章节 复制




ምሳሌ 31:18
8 交叉引用  

እንዲህ ስሆን፥ የቀን ሐሩር የሌሊት ቁር ይበላኝ ነበር፥ እንቅልፍም ከዓይኔ ጠፋ።


ልጆቹ ቢከብሩ አያውቅም፥ ቢዋረዱም አያይም።


እናንተ የመከራን እንጀራ የምትበሉ፥ ማለዳ መነሣታችሁ፥ አምሽታችሁም መተኛታችሁ ከንቱ ነው። እርሱ ለሚወዱት እንቅልፍን ይሰጣልና።


ወገብዋን በኃይል ትታጠቃለች፥ ክንድዋንም ታበረታለች።


እጅዋን ወደ አመልማሎ ትዘረጋለች፥ ጣቶችዋም እንዝርትን ይይዛሉ።


ወንድሞች ሆይ! ድካማችንንና ጥረታችንን ታስታውሱታላችሁ፤ የእግዚአብሔርን ወንጌል ለእናንተ እየሰበክን በአንዳችሁም ላይ እንኳ ሸክም ላለመሆን ስንል ሌሊትና ቀን እንሠራ ነበር።


跟着我们:

广告


广告