Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 31:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 እርሷ እንደ ነጋዴ መርከብ ናት፥ ከሩቅ አገር ምግብዋን ትሰበስባለች።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14 እንደ ንግድ መርከብ፣ ምግቧን ከሩቅ ትሰበስባለች።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

14 እንደ ነጋዴ መርከብ ወደ ሩቅ ስፍራዎች በመሄድ ልዩ ልዩ ዐይነት ምግቦችን ትሰበስባለች።

参见章节 复制




ምሳሌ 31:14
6 交叉引用  

ከኦፊርም ወርቅ ያመጡ የኪራም ባርያዎችና የሰሎሞን ባርያዎች የሰንደል እንጨትና የከበረ ዕንቁ ደግሞ አመጡ።


የበግ ጠጉርና የተልባ እግር ትፈልጋለች፥ በእጆችዋም ደስ ብሎአት ትሠራለች።


የበፍታ ልብስ እየሠራች ትሸጣለች፥ ለነጋዴም ድግ ትሸጣለች።


የቤትዋንም ሰዎች አካሄድ በደኅና ትመለከታለች፥ የሀኬትንም እንጀራ አትበላም።


跟着我们:

广告


广告