Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 3:31 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

31 በግፈኛ ሰው አትቅና፥ መንገዱንም ሁሉ አትምረጥ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

31 በክፉ ሰው አትቅና፤ የትኛውንም መንገዱን አትምረጥ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

31 በግፈኞች ሰዎች አትቅና፤ ክፉ ሥራቸውንም አትከተል።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

31 ከክፉ ሰዎች ዘንድ ሽሙጥን ገንዘብ አታድርግ፥ በመንገዳቸውም አትቅና።

参见章节 复制




ምሳሌ 3:31
12 交叉引用  

የዳዊት መዝሙር። በክፉዎች ላይ አትቅና፥ ዓመፃንም በሚያደርጉ ላይ አትቅና፥


የክፉዎችን ሰላም አይቼ በዓመፀኞች ቀንቼ ነበርና።


ክፉ ሰዎች በክፉዎች ወጥመድ ይደሰታሉ፥ የጻድቃን ሥር ግን ፍሬን ያፈራል።


ልብህ በኃጢአተኞች አይቅና፥ ነገር ግን ቀኑን ሙሉ ጌታን በመፍራት ኑር፥


በክፉ ሰዎች አትቅና፥ ከእነርሱ ጋርም መሆንን አትመኝ፥


በጠቅላላው ይህ ለአገሩ ይጠቅማል፤ ንጉሥም ከእርሻ ይጠቀማል።


ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ መሶልሶል፥ ይህንም የሚመስል ነው። አስቀድሜ እንደ ነገርኋችሁ፥ አስቀድሜም እንዳልሁ፥ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም።


跟着我们:

广告


广告