Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 27:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 ለሲሳይህ ለቤተ ሰቦችህም ሲሳይ ለሴት አገልጋዮችህ ምግብ የፍየል ወተት ይበቃል።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 አንተንና ቤተ ሰብህን፣ ገረዶችህንም ጭምር ለመመገብ፣ የተትረፈረፈ የፍየል ወተት ይኖርሃል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 የቀሩት ፍየሎች ለአንተና ለቤተሰብህ ለሴት አገልጋዮችህም ጭምር የሚጠቅም ወተት ይሰጡሃል።

参见章节 复制




ምሳሌ 27:27
5 交叉引用  

በጎች ለልብስህ ፍየሎችም የእርሻ ዋጋ ይሆናሉ።


ክፉ ማንም ሳያሳድደው ይሸሻል፥ ጻድቅ ግን እንደ አንበሳ ተማምኖ ይኖራል።


መብሏን በበጋ ታሰናዳለች፥ መኖዋንም በመከር ትሰበስባለች።


ነገር ግን አስቀድማችሁ የእግዚአብሔርን መንግሥትና ጽድቁን ፈልጉ፥ እነዚህም ሁሉ ይጨመሩላችኋል።


跟着我们:

广告


广告