Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 24:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 በክፉ ሰዎች አትቅና፥ ከእነርሱ ጋርም መሆንን አትመኝ፥

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 በክፉ ሰዎች አትቅና፤ ጓደኛነታቸውም አይመርህ፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 በክፉ ሰዎች አትቅና፤ ከእነርሱም ጋር ጓደኛ ለመሆን አትፈልግ፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 ልጄ ሆይ፥ በክፉ ሰዎች አትቅና፥ ከእነርሱም ጋር መኖርን አትውደድ፤

参见章节 复制




ምሳሌ 24:1
16 交叉引用  

ብፁዕ ነው በክፉዎች ምክር ያልሄደ፥ በኃጢአተኞችም መንገድ ያልቆመ፥ በፌዘኞችም ወንበር ያልተቀመጠ።


ከኃጢአተኞች ጋር ነፍሴን፥ ከደም ሰዎችም ጋር ሕይወቴን አታጥፋ።


የዳዊት መዝሙር። በክፉዎች ላይ አትቅና፥ ዓመፃንም በሚያደርጉ ላይ አትቅና፥


በጌታ ጽና በተዕግሥትም ጠብቀው። መንገዱም በቀናችለትና በሚያደባ ሰው አትቅና።


የክፉዎችን ሰላም አይቼ በዓመፀኞች ቀንቼ ነበርና።


ከጠቢባን ጋር የሚሄድ ጠቢብ ይሆናል፥ የሰነፎች ባልንጀራ ግን ክፉ መከራን ይቀበላል።


ልብህ በኃጢአተኞች አይቅና፥ ነገር ግን ቀኑን ሙሉ ጌታን በመፍራት ኑር፥


በክፉ አድራጊዎች የተነሣ አትቈጣ፥ በክፉዎችም አትቅና።


በግፈኛ ሰው አትቅና፥ መንገዱንም ሁሉ አትምረጥ።


በክፉዎች መንገድ አትግባ፥ በመጥፎ ሰዎችም ጎዳና አትሂድ።


ከእርሷ ራቅ፥ አትሂድባትም፥ ራቅ በል ተዋትም።


跟着我们:

广告


广告