ምሳሌ 23:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 የወለደህን አባትህን ስማ፥ እናትህም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም22 የወለደህን አባትህን አድምጥ፤ እናትህንም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 የወለደህ እርሱ ስለ ሆነ የአባትህን ምክር ስማ፤ እናትህም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ልጄ ሆይ፥ የወለደህን አባትህን ስማ፥ እናትህም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። 参见章节 |