ምሳሌ 23:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ሰውነትህም ቢጎመጅ፥ በጉሮሮህ ላይ ካራ አድርግ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ሆዳም ብትሆን እንኳ፣ በጕረሮህ ላይ ካራ አጋድምበት፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ለመብላት ብትጓጓ እንኳ ብዙ ከመብላት ተቈጠብ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 በእጅህ ተቀበል፥ እንደዚህም ታዘጋጅ ዘንድ እንዳለህ ዕወቅ። 参见章节 |