Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 22:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 መንገዱን ተምረህ፥ ለነፍስህም ወጥመድ እንዳታገኝህ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 አለዚያ መንገዱን ትማራለህ፤ ራስህም ትጠመድበታለህ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 የእርሱን ጠባይ ከተማርክ አትላቀቅም።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 መንገዱን እንዳትማር፥ ለነፍስህም ወጥመድ እንዳያገኝህ።

参见章节 复制




ምሳሌ 22:25
5 交叉引用  

ከአሕዛብም ጋር ተደባለቁ፥ ሥራቸውንም ተማሩ።


ከጠቢባን ጋር የሚሄድ ጠቢብ ይሆናል፥ የሰነፎች ባልንጀራ ግን ክፉ መከራን ይቀበላል።


በክፉዎች መንገድ አትግባ፥ በመጥፎ ሰዎችም ጎዳና አትሂድ።


አትሳቱ፤ “መጥፎ ጓደኝነት መልካሙን ጠባይ ያበላሻል።”


የተቀረጸውንም የአምላኮቻቸውን ምስል በእሳት ታቃጥላለህ፤ በእነርሱ ላይ የተለበጠውን ብር ወይም ወርቅ አትመኝ፥ በጌታ አምላካችሁም ዘንድ ርኩስ ነውና እንዳትጠመድበት ከእርሱ ምንም አትውሰድ።


跟着我们:

广告


广告